የሀገራችንን ዕድገት ግስጋሴ ለማፋጠን የተነደፈውን የቴክኒክናሙያ ትምህርት ስልጠና ስትራቴጂ መሠረት በማድረግ በ2ዐዐዐ ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣የአስተዳደሩ ካቢኔ ባወጣው ደንብ ቁጥር 1/2000 የልህቀት ማዕከል ተቋቋመ፡፡ይህ የኢንዱስትሪውን የሰለጠነ ሰው ሐይል ፍላጎት ትርጉም ባለው አግባብ ማርካትን ታላሚ አድርጎ የተመሠረተው ማዕከል እስከ 2ዐዐ1 ዓ.ም. ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጥላ ስር ሆኖ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡በ2ዐዐ1ዓ.ም. የከተማው...
የዜጎች የስምምነት ሰነድ ለማግኘት ይህን ይጫኑ የሙስና ወንጀል ድንጋጌ አዋጅ ቁጥር 881/2007 ለማግኘት ይህን ይጫኑ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የኃሊፊዎችና ሰራተኞች የስነ-ምግባር አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 130/201 ለማግኘት የሚክተለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ የስነ-ምግባር አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 130/201 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነ-ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ለማግኝት ይህን ይጫኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግዢ አፈጻጸም...