ጥቅምት 20 ቀን 2017 ዓ.ም በትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የኮልፌ ቀራንዮ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በተለያዩ የትምህርት ተቋማት ላይ የማህደር ተግባር ምዘናዎች አካሄደ፡፡ የማህደረ ተግባር ምዘናውን ለመመዘን በጀነራል ዋቆ ጉቱ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ያገኘናቸው መምህርት ወይንሸት እንደተናገሩት የፈተናው ሂደት ጥሩ መሆኑን እና የተደሰቱበት መሆኑን በመግለፅ አቅማቸውን የሚፈትሽና ያላቸውን እውቀት የሚያዳብር መሆኑን ነግረውናል፡፡ እንዲሁም የማህደረ ተግባር...