18/9/2015 "የጋራ አስተሳሰብን በመያዝ የትምህርትና ሰልጠና ጥራትን እናረጋግጣለን" በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ ተዘጋጀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ በጋራ በመሆን ለሁለት ቀናት የሚቆይ የውይይት መድረክ አዘጋጁ፡፡የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ እንደገለጹት ከሆነ "የጋራ አስተሳሰብን በመያዝ...
A study report on early grade mathematics assessment(EGMA) in Addis Ababa City Administration is available here An Assessment of early learning quality and outcomes in Addis Ababa is available here The 3rd Regional Learning Assessment Grade 4&8 Research Report is available here Report of the Assessment of the Implementation of General Education is available here...
የሀገራችንን ዕድገት ግስጋሴ ለማፋጠን የተነደፈውን የቴክኒክናሙያ ትምህርት ስልጠና ስትራቴጂ መሠረት በማድረግ በ2ዐዐዐ ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣የአስተዳደሩ ካቢኔ ባወጣው ደንብ ቁጥር 1/2000 የልህቀት ማዕከል ተቋቋመ፡፡ይህ የኢንዱስትሪውን የሰለጠነ ሰው ሐይል ፍላጎት ትርጉም ባለው አግባብ ማርካትን ታላሚ አድርጎ የተመሠረተው ማዕከል እስከ 2ዐዐ1 ዓ.ም. ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጥላ ስር ሆኖ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡በ2ዐዐ1ዓ.ም. የከተማው...