(ሀምሌ 11 ቀን 2016 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በውጭ አጥኚ ምሁራን ያስጠናውን "Factors affecting the achievements of grade 12 students in national exams in Addis Ababa" በሚል እርሰ-ጉዳይ የባለስልጥኑ አመራሮች፣የቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች እንዲሁም የባለስልጣኑ የትምህርት ጥራት ማረጋገጥና ምርምር ዳይሬክቶሬት ባለሙያዎች በተገኙበት ግምገማ ተካሄደ፡፡ የባለስልጣኑ ምክትል ስራስኪያጅ አቶ አድማሱ...
ትምህርት ቤቶቹ የተማሪዎችን ምዝገባ ቀጥሎ የተቀመጡትን ነጥቦች አስተካክለው እንዲመዘግቡ ተፈቀደ፡፡ 1.ክብርት ከንቲባ ያስቀመጧቸውን የስራ መመሪያ እና አቅጣጫዎችን እንዲሁም የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የአሰራር አቅጣጫዎችን ህግና ስርአት በሚያዘው ብቻ ያለመሸራረፍ አሟልተው የመተግበር ግዴታ ያለባቸው መሆኑ፤2.የትምህርት ፖሊሲ፣ስርዓተ ትምህርት፣መመሪያዎችና አሰራሮችን ሙሉ ለሙሉ አሟልተውና አክብረው መተግበር እንዳለባቸው፤3.ለ2017 የትምህርት ዘመን እውቅና ፍቃድ እድሳት በሌላቸው(4) ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችን መዝግበው እንዲቀጥሉ፤4.እውቅና...
21/3/2016በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ የግንዛቤ ማሳደጊያ ስልጠና ተሠጠ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አዲሱ ስርዓተ ትምህርትን አስመልክት የግንዛቤ ማሳደጊያ ስልጠና ተሠጠ፡፡አቶ ዳኛው ገብሩ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደገለጹት ይህ ስልጠና መዘጋጀቱ ተቋማችን የትምህርት ጥራትን የማስጠበቅ ስራ ስለሚያከናውን ስርአተ- ትምህርቱ የለበትን ደረጃ በሚገባ ተገንዝቦና አውቆ ወደተግባር የሚተረጉም ባለሙያና አመራር በማስፈለጉ መሆኑን...