All Posts By Abiy Simon

ብቁ እና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ብቃት ያለው አስልጣኝ መኖሩ የግድና አስፈላጊ መሆኑ ተገለጸ፡

photo_2024-03-03_11-15-31

የካቲት 19 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በሙያ ብቃት ምዘና ዘርፍ በአዲሱ ምዘና አጀማመር ዙሪያ ለግል ኮሌጅ ባለቤቶችና ዲኖች ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ መርሀ-ግብሩ መክፈቻ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ልጆቻችን መሰልጠን ያለባቸው ብቁና ተወዳዳሪ በሆነ አሰልጣኝ እንደመሆኑ የትኛውም አሰልጣኝ በምዘና...

በናሙና ኢንስፔክሽን ትግበራ ላይ ለማዕከልና ለቅ/ጽ/ቤት ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡

photo_2024-03-03_11-08-49

የካቲት 12/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የትምህርትና ጥራት ማረጋገጥ ምርምር ዳይሬክቶሬት በናሙና ትግበራ ኢንስፔክሽን ላይ ለማዕከልና ለ9ኙም ቅ/ጽ/ቤት የአጠቃላይ ትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡የባለስልጣኑ የአጠቃላይ ትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ባለሙያ አቶ ያሬድ አበራ በዋናነት በትምህርት ዘርፍ ልማት ፕሮግራም የጥራት ማረጋገጥ፣የኢንስፔክሽን ፍይዳ፣የናሙና ኢንስፔክሽን እና የኢንስፔክሽን መሪ መርሆች ላይ...

የትምህርት ጥራትና ተገቢነትን ለማረጋገጥ የባለድርሻ አካላት ሚና ሰፊ መሆኑ ተጠቆመ፡፡

photo_2024-03-03_11-00-30

የካቲት 11 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2016 ዓ.ም የስራ ዘመን በጀመሪያዎቹ 6ወራት የተከናወኑ ተግባራትን ከባለድርሻ አካላት ጋር ገመገመ፡፡የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ በመርሃ-ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልእክት ኢትዮጵያ ካላት በጀት ከፍተኛውን የመደበቸው ለትምህርት ዘርፍ እንደመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ለትምህርቱ ዘርፍ ሃላፊነት አለበት፡፡ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እንደ...

ሰራተኛው ራሱን እንዲያበቃና ሙያዊ ስነ-ምግባር በተላበስ መልኩ እንዲያገለግል ወቅቱን የጠበቀ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ማዘጋጀት አስፈላጊ መሆኑ ተጠቆመ፡፡

photo_2024-03-03_10-47-15 2

የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ  ከተማ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን  የእውቅና ፍቃድና እድሳት ዳይሬክቶሬት በተከለሰው የእውቅና ፍቃድ እድሳት ቼክሊስት ዙሪያ  የዘጠኙ ቅ/ፅ/ቤት ዳይሬክተሮች፣ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡ የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅና  የጥራት  ዘርፍ  ሃላፊ አቶ አድማሱ ደቻሳ በመርሀ-ግብሩ መክፈቻ  ላይ እንደተናገሩት እንደከተማ በትምህርት ዘርፍ እየተደረገ ያለውን  ትልቅ  ጥረትና ትኩረት ባለስልጣኑ...

በ2016 ዓ.ም የእውቅና ፈቃድ እድሳት አገልግሎት ለሚሰጣቸው የግል የትምህርት ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ

photo_2024-02-15_00-43-12

ጥር 28/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2016 ዓ.ም የእውቅና ፈቃድ እድሳት አገልግሎት ለሚሰጣቸው የግል የትምህርት ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ፡፡የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ በመርሃ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት የዛሬው መርሃ ግብር አላማ  በተደጋጋሚ የሚፈጸም በየጊዜው ግን አዲስ የሚሆን የእውቅና እድሳትና የአዲስ እውቅና ፈቃድ መስጠት...

የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና መስጠት ጀመረ፡፡

photo_2024-02-07_15-51-22

ጥር 27/2016 ዓ.ም የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና መስጠት ጀመረ፡፡ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና በተለያዩ ሙያዎችና የምዘና ጣቢያዎች እየሰጠ መሆኑ ታውቋል፡፡ በተለያዩ የምዘና ጣቢያዎች እየተካሄደ ያለውን ምዘና አስመልክቶ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና...