የካቲት 12/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የትምህርትና ጥራት ማረጋገጥ ምርምር ዳይሬክቶሬት በናሙና ትግበራ ኢንስፔክሽን ላይ ለማዕከልና ለ9ኙም ቅ/ጽ/ቤት የአጠቃላይ ትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡የባለስልጣኑ የአጠቃላይ ትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ባለሙያ አቶ ያሬድ አበራ በዋናነት በትምህርት ዘርፍ ልማት ፕሮግራም የጥራት ማረጋገጥ፣የኢንስፔክሽን ፍይዳ፣የናሙና ኢንስፔክሽን እና የኢንስፔክሽን መሪ መርሆች ላይ...
የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የእውቅና ፍቃድና እድሳት ዳይሬክቶሬት በተከለሰው የእውቅና ፍቃድ እድሳት ቼክሊስት ዙሪያ የዘጠኙ ቅ/ፅ/ቤት ዳይሬክተሮች፣ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡ የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅና የጥራት ዘርፍ ሃላፊ አቶ አድማሱ ደቻሳ በመርሀ-ግብሩ መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት እንደከተማ በትምህርት ዘርፍ እየተደረገ ያለውን ትልቅ ጥረትና ትኩረት ባለስልጣኑ...
ጥር 27/2016 ዓ.ም የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና መስጠት ጀመረ፡፡ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና በተለያዩ ሙያዎችና የምዘና ጣቢያዎች እየሰጠ መሆኑ ታውቋል፡፡ በተለያዩ የምዘና ጣቢያዎች እየተካሄደ ያለውን ምዘና አስመልክቶ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና...