የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የአሰራርና ተጠያቂነት ረቂቅ መመሪያ ላይ ተወያየ፡፡መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በትምህርት ተቋማት ውስጥ ግልጽ የአሰራርና የተጠያቂነት ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችሉ የደንብና መመሪያ ረቂቆችን ከጠቅላላ ካውንስሉ ጋር ገመገመ።ባለስልጣኑ ግምገማውን ያካሄደው በአሰራርና ተጠያቂነትን ለማስፈን በወጣ ደንብ እና በትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ረቂቅ መመሪያ ላይ...
The Implementation of CPD in Relation to Education Quality Assurance at Private and Government Schools in Addis Ababa is available here The Status of Demand Driven Training In TVET Programs in Addis Ababa is available here A study report on early grade mathematics assessment(EGMA) in Addis Ababa City Administration is available here An Assessment of early learning...
የሀገራችንን ዕድገት ግስጋሴ ለማፋጠን የተነደፈውን የቴክኒክናሙያ ትምህርት ስልጠና ስትራቴጂ መሠረት በማድረግ በ2ዐዐዐ ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣የአስተዳደሩ ካቢኔ ባወጣው ደንብ ቁጥር 1/2000 የልህቀት ማዕከል ተቋቋመ፡፡ይህ የኢንዱስትሪውን የሰለጠነ ሰው ሐይል ፍላጎት ትርጉም ባለው አግባብ ማርካትን ታላሚ አድርጎ የተመሠረተው ማዕከል እስከ 2ዐዐ1 ዓ.ም. ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጥላ ስር ሆኖ አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡በ2ዐዐ1ዓ.ም. የከተማው...