ጥቅምት 13 ቀን 2017 ዓ.ም በትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የጉለሌ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በተለያዩ የትምህርት ተቋማት ላይ የማህደር ተግባር ምዘናዎች እያካሄደ መሆኑን የባለስልጣኑ የኮሙኒኬሸን ባለሙያዎች ተመልከተናል፡፡ በዚህም በፀሐይ ጮራ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ላይ በተገኘንበት ወቅት ምዘናውን ሲያስተባብሩ ያገኘናቸው የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ሱፕርቫይዘር የሆኑት አቶ ጌታቸው ታረቀኝ ምዘውን አስመልክቶ እንደገለፁት በምዘናው ላይ የተመደቡት ተመዛኝ መምህራን...
ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከአልሚ ድርጅት ጋር የተፈራረመውን የተቀናጀ የትምህርት ምዘና እና ቁጥጥር አስተዳደር ስርዓት (IEARMS) ፕሮጀክት ሶፍት ዌር የማበልፀግ ስምምነት ያለበትን የስራ ሂደት የባለስልጣኑ ከፍተኛ ባለስልጣኖች፣ዳይሬክተሮች፣ቡድን መሪዎች እንዲሁም ባለሙያዎች በተገኙበት ገምግሟል፡፡ ባለስልጣኑ የትምህርትና ስልጠና ጥራትን ለማረጋገጥ፣በስሩ ያሉትን ችግሮችን ለማሻሻልና የአሰራር ስርዓቱን ለማዘመን የሚያግዘው ሶፍትዌር...
(ጥቅምት 8 ቀን 2017 ዓ.ም)የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በዛሬው ዕለት ከየቅርንጫፉ በናሙና በተመረጡ የትምህርት ተቋማት ሲካሄድ የነበረውን የስድስተኛ ክፍል የመማር ብቃት ምዘና ሲሰጥ በነበረበት የትምህርት ተቋማት ላይ ከማዕከል እና ከቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተመረጡ አስተባባሪዎች መርሃ-ግብሩን ሲከታተሉ ነበር፡፡ የባለስልጣኑ የአራዳ እና ቂርቆስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የእውቅና ፍቃድ እድሳት ዳይሬክተር ዳይሬክቶሬት የሆኑት ወ/ሮ ማርታ ካሳዬ በሳቸው በኩል ያለውን...
ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም በትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን 17ኛው የብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ሁሉም የባለስልጣኑ ሰራተኞች በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል። አቶ ዳባ ጉተታ የባለስልጣኑ የትምህርት ምዘናና ምርምር ጥናት ባለሙያ ባስተላለፉት መልዕክት ሰንደቅ ዓላማን ስናስብ ሀገራችንን አሰብን ማለት ነው ሀገራችንን እና ባንዲራችንን ሁልጊዜም በልባችን እናስብ የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡በመርሃግብሩ ላይ የባለስልጣኑ ሰራተኞች ብሔራዊ የህዝብ መዝሙር ዘምረዋል፡፡...
(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ የድጋፍና ክትትል ቡድን በ2017 የቅንጅታዊ አተገባበር ስራዎች ላይ ድጋፍና ክትትል ተደረገለት፡፡ የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ባለስልጠኑ ከቅንጅታዊ ስራዎች አንጻር ያከናወነውን ተግባር ጥንካሬዎቹን እና ክፍተቶቹን በመለየት አስተያየት የሰጠ ሲሆን ሰፋ ያለ ውይይትም ተደርጎበታል፡፡ የክትትልና ድጋፍ ቡድኑ አባላት ባለስልጣኑ በዝግጅት ምዕራፍ በቅንጅታዊ...
The Implementation of CPD in Relation to Education Quality Assurance at Private and Government Schools in Addis Ababa is available here The Status of Demand Driven Training In TVET Programs in Addis Ababa is available here A study report on early grade mathematics assessment(EGMA) in Addis Ababa City Administration is available here An Assessment of early learning...