Why COC?

Educational Assessment

ሙያ ብቃት ምዘና ምንድነዉ? ምዘና (Assessment) :- አንድ ግለሰብ ባንድ በተወሰነ የሙያ መስመር በሚፈለገው ዕውቀት፣ ቴክኒካዊ ክህሎትና አመለካከት አኳያ በተቀናጀ አግባብ በብቃት  ያለ መሆኑን ወይም አለመሆኑን ለመዳኘት ሲባል ለዚሁ ዓላማ የተዘጋጁ የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን   (Evidence gathering tools) በመጠቀም መረጃ የመሰብሰብ እና ዳኝነት የመስጠት ሂደትን (Process) የሚያመለክት ጽንሰ-ሃሳብ ነው፡፡    

Who We Are?

Find a place to take Assessment

News

የለሚኩራ ቅ/ጽ/ቤት የሙያ ብቃት ምዘና ስራ በይፋ በዛሬው ዕለት መጀመሩ ተገለፀ፡፡

pic1 1

  29/2/2016የለሚኩራ ቅ/ጽ/ቤት የሙያ ብቃት ምዘና ስራ በይፋ በዛሬው ዕለት መጀመሩ ተገለፀ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የለሚኩራ 9ኛው ቅርንጫፍ የሙያ ብቃት ምዘና ስራ በቦሌ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ በባለስልጣኑ ም/ስራ አስኪያጅ እና የምዘና ዘርፍ ሃላፊ በአቶ ጋትዌች ቱት አማካኝነት በይፋ በዛሬው ዕለት መጀመሩ ተገለፀ፡፡ አዲሱ የለሚኩራ 9ኛው ቅርንጫፍ የሙያ ብቃት ምዘና ስራ...

በአ/አ/ከ/አስ/የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን እና ትምህርት ቢሮ በጋራ በመሆን በ2016 የትምህርት አጀማመር ክትትልና ቁጥጥር ግኝትና የ2015 ዓ.ም የኢንስፔክሽን ግኝት አስመልክቶ ከግል ት/ቤት ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡

news24 1

27/2/2016 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን እና ትምህርት ቢሮ በጋራ በመሆን በ2016 የትምህርት አጀማመር ክትትልና ቁጥጥር ግኝትና የ2015 ዓ.ም የኢንስፔክሽን ግኝት አስመልክቶ ከግል ት/ቤት ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ በመርሃ-ግብሩ መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት የአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ ትግበራ ተጀምሮ...

የ2015 ዓ.ም የትምህርት ቤቶች የኢንስፔክሽን ትግበራ ውጤት ትንተና ሪፖርት በባለስልጣኑና በት/ቢሮ የጋራ መድረክ ውይይት መደረጉ ተገለፀ፡፡

news31 1

  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት እና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከከተማው ትምህርት ቢሮ ጋር በመቀናጀት በቂርቆስ ክፍለከተማ መሰብሰቢያ አዳርሽ በተዘጋጀው መድረክ ላይ የ2015 ዓ.ም የትምህርት ቤቶች የኢንስፔክሽን ትግበራ ውጤት ትንተና ሪፖርት በከተማችን የሚገኙ የመንግስት ት/ቤቶች የትምህርት አመራሮች፣ ር/መ/ምህራን እና ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት መደረጉ ተጠቆመ፡፡ በተጨማሪም የ2016 ዓ.ም የዝግጅት ምዕራፍ በሁለቱ ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር...

ሁሉም ባለድርሻ አካል ማህበራዊ ሃላፊነቱን መወጣት እንዳለበት ተጠቆመ።

3

1/3/2016ሁሉም ባለድርሻ አካል ማህበራዊ ሃላፊነቱን መወጣት እንዳለበት ተጠቆመ።በዛሬው ዕለት ፓሽን አካዳሚ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ የሚገኙ ሁለት የችግረኛ ዜጎች ቤቶችን ከ800 ሺ ብር በላይ በማውጣትና በማደስ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የስራ ኃላፊዎች እና የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አመራሮች በተገኙበት ርክክብ ተደረገ። የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ...

መምህር በትምህርት ስራ ውስጥ የማይተካ አካል መሆኑ ተገለጸ፡፡

PIC 3

6/3/2016 መምህር በትምህርት ስራ ውስጥ የማይተካ አካል መሆኑ ተገለጸ፡፡የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በመምህራን በትምህርት ቤት አመራሮች ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ አተገባባር ላይ የተደረገውን የጥናት ውጤት ለትምህርት ባለድርሻ አካላት አቀረበ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ እንደገለጹት ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ከሚያከናውነው ተግባር አንዱ ጥናትና ምርምር ማካሄድ ነው፡፡ በጥናትና ምርምር ያልተደገፈ ስራ ውጤታማ ነው ተብሎ አይታመንም፤...

አለም ያላትን ሃብት ለመጠቀም ብቁ ዜጎችን ማፍራት አስፈላጊ እንደሆነ ተገለጸ፡፡

17

14/3/2016አለም ያላትን ሃብት ለመጠቀም ብቁ ዜጎችን ማፍራት አስፈላጊ እንደሆነ ተገለጸ፡፡በትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በቴ/ሙያ ዘርፍ ፍላጎትን መሰረት ያደረገ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ያለበትን ደረጃ አስመልክቶ የተደረገ የጥናት ግኝት ለባለድርሻ አካላት ቀረበ፡፡አቶ ዳኛው ገብሩ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ከሆነ በቴክኒክና ሙያ የሚሰጠው ስልጠና ለሀገር ግንባታ መሰረታዊ ጉዳይ ነው፡፡ ሀገር...

በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ የግንዛቤ ማሳደጊያ ስልጠና ተሠጠ፡፡

photo_2023-12-01_17-06-58

21/3/2016በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ የግንዛቤ ማሳደጊያ ስልጠና ተሠጠ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አዲሱ ስርዓተ ትምህርትን አስመልክት የግንዛቤ ማሳደጊያ ስልጠና ተሠጠ፡፡አቶ ዳኛው ገብሩ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደገለጹት ይህ ስልጠና መዘጋጀቱ ተቋማችን የትምህርት ጥራትን የማስጠበቅ ስራ ስለሚያከናውን ስርአተ- ትምህርቱ የለበትን ደረጃ በሚገባ ተገንዝቦና አውቆ ወደተግባር የሚተረጉም ባለሙያና አመራር በማስፈለጉ መሆኑን...

የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና መስጠት ጀመረ፡፡

photo_2024-02-07_15-51-22

ጥር 27/2016 ዓ.ም የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና መስጠት ጀመረ፡፡ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መሠረት ያደረገ የአሠልጣኞች ምዘና በተለያዩ ሙያዎችና የምዘና ጣቢያዎች እየሰጠ መሆኑ ታውቋል፡፡ በተለያዩ የምዘና ጣቢያዎች እየተካሄደ ያለውን ምዘና አስመልክቶ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና...

በ2016 ዓ.ም የእውቅና ፈቃድ እድሳት አገልግሎት ለሚሰጣቸው የግል የትምህርት ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ

photo_2024-02-15_00-43-12

ጥር 28/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2016 ዓ.ም የእውቅና ፈቃድ እድሳት አገልግሎት ለሚሰጣቸው የግል የትምህርት ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ፡፡የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ በመርሃ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት የዛሬው መርሃ ግብር አላማ  በተደጋጋሚ የሚፈጸም በየጊዜው ግን አዲስ የሚሆን የእውቅና እድሳትና የአዲስ እውቅና ፈቃድ መስጠት...

ሰራተኛው ራሱን እንዲያበቃና ሙያዊ ስነ-ምግባር በተላበስ መልኩ እንዲያገለግል ወቅቱን የጠበቀ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ማዘጋጀት አስፈላጊ መሆኑ ተጠቆመ፡፡

photo_2024-03-03_10-47-15 2

የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ  ከተማ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን  የእውቅና ፍቃድና እድሳት ዳይሬክቶሬት በተከለሰው የእውቅና ፍቃድ እድሳት ቼክሊስት ዙሪያ  የዘጠኙ ቅ/ፅ/ቤት ዳይሬክተሮች፣ቡድን መሪዎችና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡ የባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅና  የጥራት  ዘርፍ  ሃላፊ አቶ አድማሱ ደቻሳ በመርሀ-ግብሩ መክፈቻ  ላይ እንደተናገሩት እንደከተማ በትምህርት ዘርፍ እየተደረገ ያለውን  ትልቅ  ጥረትና ትኩረት ባለስልጣኑ...

የትምህርት ጥራትና ተገቢነትን ለማረጋገጥ የባለድርሻ አካላት ሚና ሰፊ መሆኑ ተጠቆመ፡፡

photo_2024-03-03_11-00-30

የካቲት 11 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2016 ዓ.ም የስራ ዘመን በጀመሪያዎቹ 6ወራት የተከናወኑ ተግባራትን ከባለድርሻ አካላት ጋር ገመገመ፡፡የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ በመርሃ-ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልእክት ኢትዮጵያ ካላት በጀት ከፍተኛውን የመደበቸው ለትምህርት ዘርፍ እንደመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ለትምህርቱ ዘርፍ ሃላፊነት አለበት፡፡ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እንደ...

በናሙና ኢንስፔክሽን ትግበራ ላይ ለማዕከልና ለቅ/ጽ/ቤት ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡

photo_2024-03-03_11-08-49

የካቲት 12/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የትምህርትና ጥራት ማረጋገጥ ምርምር ዳይሬክቶሬት በናሙና ትግበራ ኢንስፔክሽን ላይ ለማዕከልና ለ9ኙም ቅ/ጽ/ቤት የአጠቃላይ ትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ባለሙያዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡የባለስልጣኑ የአጠቃላይ ትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ባለሙያ አቶ ያሬድ አበራ በዋናነት በትምህርት ዘርፍ ልማት ፕሮግራም የጥራት ማረጋገጥ፣የኢንስፔክሽን ፍይዳ፣የናሙና ኢንስፔክሽን እና የኢንስፔክሽን መሪ መርሆች ላይ...

ብቁ እና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ብቃት ያለው አስልጣኝ መኖሩ የግድና አስፈላጊ መሆኑ ተገለጸ፡

photo_2024-03-03_11-15-31

የካቲት 19 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በሙያ ብቃት ምዘና ዘርፍ በአዲሱ ምዘና አጀማመር ዙሪያ ለግል ኮሌጅ ባለቤቶችና ዲኖች ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ መርሀ-ግብሩ መክፈቻ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ልጆቻችን መሰልጠን ያለባቸው ብቁና ተወዳዳሪ በሆነ አሰልጣኝ እንደመሆኑ የትኛውም አሰልጣኝ በምዘና...

በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተከናወነ፡፡

1

ሚያዚያ 14 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2016 በጀት ዓመት አገልግሎት አሰጣጥ ያለበት ነባራዊ ሁኔታዎች በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደተናገሩት የውይይት መድረኩ አላማ ባለስልጣኑ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር በማድረግ የሚታዩ ችግሮችን በአፋጣኝ ለመፍታት የሚያስችል...

Events