18/9/2015 "የጋራ አስተሳሰብን በመያዝ የትምህርትና ሰልጠና ጥራትን እናረጋግጣለን" በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ ተዘጋጀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ በጋራ በመሆን ለሁለት ቀናት የሚቆይ የውይይት መድረክ አዘጋጁ፡፡የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኛው ገብሩ እንደገለጹት ከሆነ "የጋራ አስተሳሰብን በመያዝ...